ይነገር፣ ይወራ፣ ይሰማ፤አባት ልጁን ፈጀ።ምን ቢፈረድ፣ ምን ቢቀጣ፣የጨመደደው ሕይወት አይፈታ።እሷ እናት ሆና ታማችእሱ አባትዋ ደፍሯት። ይታሰብ ድንጋጤዋ፣ብርክርክ ነፍስዋ፤በአሥርና አራት ዓመትበሽብር ተጠምቃየዘጠኝ ወር ሸክምየእድሜ ልክ እስራት ተቀብላ። የወለዳት እንደፈረደባትይፈርዳል ታዛቢም፤ሰቆቃዋ አይወለድ፣እየተገላበጠ ያራል እንጂ።ትሁት ማርያም ድረሽላትልጇም ይደግ እንግዲህ። ይናገር ግን የታሪክ አዋቂ፣ያሰረዳ የጤና መርማሪ፤ልጅን የሚያስመኝ ልክፍትነቀርሳው እንዴት ይገፈፍ?ይጠብቅ ጎሮቤት የሰፈሩን ሕፃን፣ይታሰር ይመርመር ይጥፋ የዚህ ልክፍት ሰይጣን።
Women and Girls
A Passage in Art
A paint brush is a compelling object, and rather an intimidating one to touch, for it has a purpose that is best understood by the artist, its unquestionable master. The hand that mindlessly selects a paintbrush and dips it into a colour of choice initiates contact with a practice set by the early human race. … Continue reading A Passage in Art
Our Blossom
Our Blossom's concept of a community-service start-up is rooted in an idea that emerged from a conversation between Addis-born Dorina Asmanio and her daughters, Abiyan, Gioia, and Melah, while collecting seeds for their private garden in Silver Spring, Maryland (USA). The busy fingers picked out the best for the bank while soft voices spoke imaginatively … Continue reading Our Blossom
The Storyteller from Meskelo
ዛሬም የደሀናና የጋዝጊብላ እናቶች የወላድነት አደራን ሊወጡት አልቻሉም። አባት የ13/14 አመቱን ጨቅላ ከማጨት በሕግ ቢከለከልም ያን ከማድረግ አላረፉም። ትምህርት ላይ መስፈንጠር የቻሉት ከእምዬ መሬት ቁጣ ቢላቀቁም ስለታቸው አሁንም የሚገባው ለደብረወይላ ቤተክርስትያን ነው። ለነሱ ላሊበላ የጦርነት መታሰብያ ወይንም የቱሪስት መዝናኛ፣ ለኛ ላሊበላ የታሪካችን ቅርፅና የውበታችን ማጌጫ፣ ለዛች ለጋ ወጣት ግን ጋሜናዋ ለተደፈነው ላሊበላ ድንጋይ ነው። ፀሎትዋን … Continue reading The Storyteller from Meskelo