https://youtu.be/4i9pCShtEEw The poetry concept is derived from an ancient Ethiopian coffee drinking ceremony which comprises a series of events. A crucial part is the gathering of people whose primary intention is to socialize and enjoy sips of the earthy Arabica hard roast in the company of friends and family. Frankincense and myrrh are a core … Continue reading Frankincense Chasing Myrrh
Amharic
አዳኙ ቅዱስ ጊዮርጊስን የሚያስታወስ አጭር ተርት
2013 ዓ.ም. ፣ ላንደን ከተማ ከግል ማሕድር፣ ያልተመዘገበ ሰዓሊ አንድ የእጅ ሙያተኛ በቀረበለት ጥያቄ መሰረት የወለት ጊዮርጊስን ብዋንባ ለመስራት ወደ መኖርያ ቤትዋ ሂደ። ከመግቢያ በርዋ ፊትለፊት በሚገኘው ግድግዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተግዋታቹን አውሬ በጦር ወግቶ ሲያጠፋ የሚያሳይ ምስል ተሰቅሎ በማግኘቱ ቆም በሎ ተመለከተው። “በእንጨት መደብ ላይ የሰፈሩት ቀለማት ከተፈጥሮ የመነጩ ናቸው” ብላ አስረዳችው ወለተ ግዮርጊስ። ፈረንጁ … Continue reading አዳኙ ቅዱስ ጊዮርጊስን የሚያስታወስ አጭር ተርት
The Storyteller from Meskelo
ዛሬም የደሀናና የጋዝጊብላ እናቶች የወላድነት አደራን ሊወጡት አልቻሉም። አባት የ13/14 አመቱን ጨቅላ ከማጨት በሕግ ቢከለከልም ያን ከማድረግ አላረፉም። ትምህርት ላይ መስፈንጠር የቻሉት ከእምዬ መሬት ቁጣ ቢላቀቁም ስለታቸው አሁንም የሚገባው ለደብረወይላ ቤተክርስትያን ነው። ለነሱ ላሊበላ የጦርነት መታሰብያ ወይንም የቱሪስት መዝናኛ፣ ለኛ ላሊበላ የታሪካችን ቅርፅና የውበታችን ማጌጫ፣ ለዛች ለጋ ወጣት ግን ጋሜናዋ ለተደፈነው ላሊበላ ድንጋይ ነው። ፀሎትዋን … Continue reading The Storyteller from Meskelo
Musings on ‘A New Day’ (አዲስ ቀን)
Sometimes the present passes us by while we spend time reflecting on the ills of yesterday. Time escapes before we even manage to notice, much less correct, our errors. Yet we do eventually learn from the past and grow into better people. Hardly any of us can claim to be saints so why not reflect … Continue reading Musings on ‘A New Day’ (አዲስ ቀን)